am_tn/exo/04/01.md

601 B

• እነሆ አያምኑኝም ቃሌንም አይሰሙም

ምንም እንኳን ሙሴ በእግዚአብሔር (በያህዌ) ብያምንም በእርሱ አልታመነም። ይህ የሚያሳየው ሙሴ የእግዚአብሔርን ማንነት ያለመረዳቱን ያሳያል። ሙሴ የተረዳው እርሱ እንዲያደርግ የተጠየቃቸው ነገሮች በእርሱ ሀይል የሚሆኑ መስሎት ነበር። ነገር ግን እግዚአብሔር እየጠየቀ ያለው “በእርሱ እንዲታመንና ሀይሉን እንዲያስተውል ነው።