በአንድ ቤት አብረው የሚኖሩ ሰዎች ስብስብና ከቤተሰብ አባላት ውጭ ሌሎች አገልጋዮችም ጭምር ያሉበት ቤተሰብ ይባላል።
በቁጥር ሰባ የሚያህሉ ሰዎች ማለት ነው
የዮሴፍ ወንድሞች ወደ ግብጽ ከመምጣታቸው በፊት ዮሴፍ በግብጽ ይኖር ነበር