am_tn/est/02/01.md

967 B

ከእነዚህ ነገሮች በኋላ

ይህ ጥቂት ቆየት ብሎ የሚሆንን አዲስ ትዕይንት ያስተዋውቃል፡፡ (አዲስ ትዕይንትን ማስተዋወቅ የሚለውን ይመልከቱ)

የንጉሥ ጠረክሲስ ቁጣ በረደ

" ንጉሡ ቁጣው ቀነሰ"

አዋጁ

ይህ በአስቴር 1፡19-20 ያለውን አዋጅ ያመለክታል

ፍለጋ ይደረግ

ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አገልጋዮችህ እንዲፈልጉ እዘዛቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ- ገቢር/ተገቢሮ የሚለውን ይመልከቱ)

በንጉሡ ፈንታ

ሰዎቹ ንጉሡን በሶስተኛ መደብ የሚናገሩት ለአክብሮት መግለጫ ነው፡፡ "በአንተ ፈንታ" (አንደኛ፣ ሁለተኛ፣ ወይም ስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)