am_tn/est/01/12.md

749 B

በመኳንንቱ በደረሳት የንጉሡ ቃል መሰረት

ይህ በአድራጊ ዐረፍተ-ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "የንጉሡ ሹማምንት ስለ ንጉሡ ትዕዛዝ በነገሯት ጊዜ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ- ገቢር/ተገቢሮ የሚለውን ይመልከቱ)

በቃሉ

"በትዕዛዙ"

ቁጣው በውስጡ ነደደ

ይህ ጠንካራ የንጉሡ ቁጣ የተገለጸው በውስጡ እንደሚነድ እሳት ነው፡፡ "ቁጣው በውስጡ እንዳለ እሳት የበረታ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)