am_tn/eph/06/10.md

293 B

ኤፌሶን 6፡10-11

አያያዥ ዓረፍተ ነገር፡ በጌታና ብርቱ በሆነው ኀይሉ የበረታችሁ ሁኑ፡ የዲያብሎስን ተንኮል አዘል ዕቅድ መቋቋም ትችሉ ዘንድ የእግዚአብሔርን የጦር ዕቃ ሁሉ ልበሱ፡