am_tn/ecc/07/13.md

424 B

እርሱ ጠማማ ያደረገውን ማን ሊያቃና ይችላል?

ፀሓፊው እግዚአብሄር ስራውን ማንም ሊቀይር እንደማይችል አፅንኦት ለመስጠት የግነት ጥያቄን ይጠቀማል፡፡ ይህ በ ዓረፍተ ነገር መልክ ሊፃፍ ይችላል፡፡ተርጓሚ “እርሱ ጠማማ ያደረገውን ማንም ሊያቀና አይችልም፡፡”