am_tn/ecc/05/04.md

394 B

ሰነፎች ደስ አይሰኙምና ለእግዚአብሔር………ትፈፅመው ዘንድ አትዘግይ

ይህ የሚያመለክተው እግዚአብሔር ጋር ያደረግነውን ቃል አለመፈፀም ሞኝነት መሆኑን ነው ተርጓሚ እግዚአብሔር በሰነፎች ደስ ስለማይሰኝ የገባኸውን ቃል ከማድረግ አትስነፍ