am_tn/ecc/01/04.md

573 B

አጠቃላይ መረጃ

ፀሐፊው በተረዳው መልኩ ተፈጥሮአዊ የሕይወት ሥረዓትን እያቀረበ ( እየገለፀ ) ነው፡፡

ወደምትወጣበትም ስፍራ ትቸኩላለች

ይህ ፀሐይን በሠው አስመስሎ ከገባችበት ወደምትጠልቅበት በፍጥነት ወጥታ እንድትሄድ እንዴት በቀኑ መጨረሻ እንደምትጠልቅና በፍጥነት ዳግም መልሳ እንደምትወጣ የሚናገር ሃሳብ ነው፡፡( በሰው ማስመሰል ተመልከት )