am_tn/deu/32/41.md

577 B

አብረቅራቂ ሰይፌን በምስልበት ጊዜ

“አንጸባራቂውን ሰይፌን በምስልበት ጊዜ”። ይህ ማለት እግዚአብሔር በጠላቶቹ ላይ ለመፍረድና ለመቅጣት ተዘጋጅቷል ማለት ነው። አ.ት፡ “በጠላቶቼ ላይ ለመፍረድ በምዘጋጅበት ጊዜ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)

እጄ ፍትሕን ማምጣት በሚጀምርበት ጊዜ

እዚህ ጋ “እጅ” የሚወክለው ሙሉውን ሰው ነው (See: Synec- doche)