“አንጸባራቂውን ሰይፌን በምስልበት ጊዜ”። ይህ ማለት እግዚአብሔር በጠላቶቹ ላይ ለመፍረድና ለመቅጣት ተዘጋጅቷል ማለት ነው። አ.ት፡ “በጠላቶቼ ላይ ለመፍረድ በምዘጋጅበት ጊዜ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እጅ” የሚወክለው ሙሉውን ሰው ነው (See: Synec- doche)