am_tn/deu/32/21.md

674 B

እኔን አስቀንተውኛል

እዚህ ጋ “እኔን” የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ነው።

አምላክ ያልሆነውን

“ሐሰተኞች አማልክትን”

የማይጠቅሙ ነገሮች

“ነገሮች” ምን እንደሆኑ ግልጽ ማድረግ ይኖርብህ ይሆናል። አ.ት፡ “የማይጠቅሙ ጣዖታት” (See: Assumed Knowl- edge and Implicit Information)

እነዚያን ሕዝብ ያልሆኑትን

“የአንድ ሕዝብ ወገን ያልሆኑ ሰዎች”

ሞኝ ሕዝብ

“ሞኝ” የሚለውን በዘዳግም 32፡6 እንዳለው አድርገህ ተርጉመው።