1.0 KiB
1.0 KiB
እናንተ ሰማያት ጆሮአችሁን ስጡ -- ምድርም ትስማ
እዚያ ሆነው ይሰሙ ይመስል እግዚአብሔር ለሰማያትና ለምድር ይናገራል። ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) እግዚአብሔር የሚናገረው በሰማይና በምድር ለሚኖሩት ነው፤ ወይም 2) እግዚአብሔር እንደ ሰው ቆጥሯቸው ለሰማይና ለምድር ይናገራል። (See: Apostrophe)
ትምህርቴ እንደ ዝናብ ይንጠባጠብ፣ በተክሎች ላይ እንደጎርፍ
ይህ ማለት የእርሱን ጠቃሚ ትምህርት ሕዝቡ በትጋት እንዲቀበሉ እግዚአብሔር ይፈልጋል። (See: Simile)
የተጣራ
ጤዛ የሚታይበትን ሂደት የሚገልጽ ቃል በራስህ ቋንቋ ተጠቀም።
ጠል
ቅዝቃዜ ባለበት ጠዋት በቅጠሎችና በሣር ላይ የሚገኝ ውሃ
ለጋ ሣር
“አዲስ ተክሎች”
መጉረፍ
ከባድ ዝናብ