am_tn/deu/31/07.md

563 B

በእስራኤል ሁሉ ፊት

ይህ ማለት የእስራኤል ሕዝብ በሙሉ በዚያ ነበሩ ማለት ነው። አ.ት፡ “በእስራኤላውያን ሁሉ ፊት” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)

ብርቱ ሁን፣ ድፍረትም ይኑርህ

“ብርቱና ደፋር ሁን”። ይህንን በዘዳግም 31፡5 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።

እንዲወርሱት ታደርጋቸዋለህ

“ምድሪቱን እንዲወስዱ ትረዳቸዋለህ”