ይህ ማለት የእስራኤል ሕዝብ በሙሉ በዚያ ነበሩ ማለት ነው። አ.ት፡ “በእስራኤላውያን ሁሉ ፊት” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ብርቱና ደፋር ሁን”። ይህንን በዘዳግም 31፡5 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“ምድሪቱን እንዲወስዱ ትረዳቸዋለህ”