am_tn/deu/31/01.md

1.1 KiB

የአንድ መቶ ሃያ ዓመት ዕድሜ

“120 ዓመት ዕድሜ” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)

ከእንግዲህ መውጣትና መግባት አልችልም

እዚህ ጋ “መውጣት” እና “መግባት” የተሰኙ ሁለት ጽንፎች በአንድ ላይ አንድ ጤነኛ ሰው ሊያደርግ የሚችለውን ሙሴ ከእንግዲህ ማድረግ አይችልም ማለት ነው። (See: Merism)

አምላክህ -- በፊትህ -- በፊትህ -- ታስወጣቸዋለህ -- በፊትህ

ሙሴ እስራኤላውያኑን እንደ አንድ ሰው አድርጎ ይናገራቸዋል፣ ስለዚህ “አንተ” እና “የአንተ” የሚሉት ቃላት እዚህ ጋ ነጠላ ቁጥሮች ናቸው። (See: Forms of You)

ታስወጣቸዋለህ

“ምድራቸውን ትወስዳለህ”

እግዚአብሔር እንደተናገረው ኢያሱ በፊታችሁ ይሄዳል

“እግዚአብሔር ቃል እንደገባው ኢያሱ መርቶ ወንዙን ያሻግራችኋል”