ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። ይህንን በዘዳግም 27፡16 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ሰውየውን ይርገመው” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)