am_tn/deu/24/17.md

521 B

ከመጻተኛው ወይም አባቱን ካጣው ላይ ኃይልን በመጠቀም ፍትሕን አታስቀርበት

ሙሴ ስለፍትሕ አንድ ጉልበተኛ የሆነ ሰው ከደካማው ላይ በኃይል እንደሚቀማው አካላዊ ቁስ አድርጎ ይናገራል። አ.ት፡ “የመጻተኛውን ወይም አባቱን ያጣውን ልጅ ፍትሕ አታጓድል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)

አባቶቻቸውን ያጡ ልጆች

x