am_tn/deu/17/16.md

1.2 KiB

እግዚአብሔር፣ ‘በዚያ መንገድ እንዳትመለስ’ ብሎአልና።

ይህ በትዕምርተ ጥቅስ ውስጥ ሌላ ትዕምርተ ጥቅስ አለው። ቀጥተኛው ትዕምርተ ጥቅስ ቀጥተኛ እንዳልሆነ ተደርጎ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ዳግመኛ ወደ ግብፅ እንዳትመለሱ ብሏልና” (በትዕምርተ ጥቅስ ውስጥ ያለ ትዕምርተ ጥቅስ እና ቀጥተኛ እና ቀጥተኛ ያልሆነ ትዕምርተ ጥቅስ የሚለውን ተመልከት)

ልቡ እንዳይስት

እዚህ ጋ “ልብ” የሚያመለክተው ሙሉውን ሰው ነው። ባዕዳን ሴቶችን የሚያገባና የእነርሱን ሐሰተኛ አማልክት ለማምለክ የሚጀምር እስራኤላዊ ንጉሥ ልቡ ከእግዚአብሔር እንደሚመለስ ተነግሯል። አ.ት፡ “እግዚአብሔርን ማክበሩን በማቆም ሐሰተኞች አማልክትን ማምለክ እንዲጀምር እንዳያደርጉት” (Synecdoche and ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)