am_tn/deu/15/22.md

1.3 KiB

በበሮችህ ውስጥ

እዚህ ጋ “በሮች” የሚወክሉት ከተማውን ወይም መንደሩን ነው። አ.ት፡ “በማኅበረሰብህ ውስጥ” ወይም “በከተማህ ውስጥ” (See: Synecdoche)

ንጹሕ ያልሆኑ -- ሰዎች

ለእግዚአብሔር አገልግሎት ተቀባይነት የሌለው ሰው በአካሉም ንጹሕ እንዳልሆነ ተደርጎ ተነግሮለታል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)

ንጹህ የሆኑ ሰዎች

ለእግዚአብሔር አገልግሎት ተቀባይነት ያለው ሰው በአካሉም ንጹሕ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሮለታል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)

ሚዳቋ ወይም ድኩላ

እነዚህ በፍጥነት መሮጥ የሚያስችል ረጅምና ቀጭን እግሮች ያሏቸው የዱር እንስሳት ናቸው። እነዚህን በዘዳግም 12፡15 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት።

ደሙን አትብላ

“ደሙን አትመገበው”። ደም ሕይወትን ስለወከለ እስራኤላውያን ደም እንዲመገቡ እግዚአብሔር አልፈቀደላቸውም። (ዘዳግም 12:23ን ተመልከት)