am_tn/deu/13/10.md

1.1 KiB

ከእግዚአብሔር ሊያርቅህ ሞክሯል

“ከእግዚአብሔር ሊመልስህ”። አንድ ሰው ሌላውን እግዚአብሔርን ከመታዘዝ ሊገታው መሞከሩ ያንን ሰው በአካሉ እግዚአብሔርን ትቶ እንዲመለስ ለማድረግ እንደሞከረ ተቆጥሮ ተነግሯል። አ.ት፡ “እግዚአብሔርን እንዳትታዘዝ ሊያደርግህ ሞክሯል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)

ከባርነት ቤት

እዚህ ጋ፣ “የባርነት ቤት” የሚወክለው የእግዚአብሔር ሕዝብ ባሪያዎች የነበሩበትን ግብፅን ነው። አ.ት፡ “ባሪያዎች ከነበራችሁበት ስፍራ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)

እስራኤል ሁሉ ይሰሙና ይፈራሉ

ሕዝቡ ስለተገደለው ሰው በሚሰሙበት ጊዜ እርሱ እንዳደረገው ለማድረግ እንደሚፈሩ ያመለክታል። (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)