am_tn/deu/12/12.md

1.0 KiB

በእግዚአብሔር ፊት ደስ ይበላችሁ

“በእግዚአብሔር ሀልዎት ደስ ይበላችሁ”

በበራችሁ የሚኖሩ ሌዋውያን

እዚህ ጋ “በሮች” የሚያመለክተው ከተማውን ራሱን ነው። አ.ት፡ “በከተማችሁ ውስጥ የሚኖረው ሌዋዊ” ወይም “ከእናንተ ጋር የሚኖረው ሌዋዊ” (See: Synecdoche)

በመካከላችሁ ምንም ድርሻ ወይም ርስት ስለሌለው

እግዚአብሔር ለሌዋውያን ምንም መሬት ያለመስጠቱ እውነታ ለልጆቹ ርስት እንዳልሰጣቸው አባት ተደርጎ ተነግሮለታል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)

ምንም ድርሻ የለውም

እዚህ ጋ “እርሱ” የሚያመለክተው ሌዊን ነው። ሌዊ ተወላጆቹን በሙሉ ይወክላል። አ.ት፡ “ምንም ድርሻ የላቸውም” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)