am_tn/deu/10/22.md

490 B

ወደ ግብፅ ወረዱ

“በስተደቡብ ወደ ግብፅ ወረዱ” ወይም “ወደ ግብፅ ሄዱ”

ሰባ ሰዎች

“70 ሰዎች” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)

እንደ ሰማይ ከዋክብት አብዝቶሃል

ይህ ከሙሴ ጋር የነበሩት እስራኤላውያን ቁጥራቸው እጅግ ብዙ እንደነበር አጽንዖት ይሰጣል። አ.ት፡ “መቁጠር ከምትችለው በላይ” (See: Simile)