am_tn/deu/10/16.md

813 B

ስለሆነም

“በዚህ ምክንያት”

የልባችሁን ሸለፈት ግረዙት

“ሸለፈት” የሚለው ቃል በመገረዝ ጊዜ የሚወገደውን የወንድ አካል ሽፋን ያመለክታል። እዚህ ጋ፣ ሙሴ የሚያመለክተው መንፈሳዊ መገረዝን ነው። ይኸውም፣ ሕዝቡ ከሕይወታቸው ኃጢአትን ማስወገድ አለባቸው ማለት ነው። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)

የአማልክት አምላክ

“ገናናው እግዚአብሔር” ወይም “ብቸኛው እውነተኛ አምላክ”

የጌቶች ጌታ

“ገናናው ጌታ” ወይም “ታላቁ ጌታ”

የሚያስፈራው

“ሰዎች እንዲፈሩ የሚያደርጋቸው”