am_tn/deu/10/14.md

724 B

ተመልከት

“ልነግርህ ያለሁት እውነትና ጠቃሚ ስለሆነ ለ -- አስተውል”

ሰማይ -- ምድር

እነዚህ ቃላት ሁለት ጽንፎች ተጣምረው በሁሉም ቦታ ያሉ ሁሉም ነገሮች የእግዚአብሔር መሆናቸውን ያሳያሉ። (See: Merism)

የሰማይ ሰማያት

ይህ በሰማያት ያሉትን ከፍ ያሉ ስፍራዎች ያመለክታሉ። በሰማያት ያሉ ነገሮች በሙሉ የእግዚአብሔር ናቸው።

መርጧችኋል

እዚህ ጋ፣ “አንተ” የሚለው ቃል እስራኤላውያንን በሙሉ የሚመለከት በመሆኑ ብዙ ቁጥር ነው። (See: Forms of You)