am_tn/deu/10/10.md

1002 B

እንደ መጀመሪያው ጊዜ

“አንደኛ” የአንድ መደበኛ ቁጥር ነው። እዚህ ጋ፣ ሙሴ ለመጀመሪያ ጊዜ የድንጋይ ጽላቶችን ከእግዚአብሔር ለመቀበል ወደ ሲና ተራራ የወጣበትን ያመለክታል” (መደበኛ ቁጥር የሚለውን ተመልከት)

አርባ ቀንና አርባ ሌሊት

“40 ቀንና 40 ሌሊት” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)

ሊያጠፋህ

ሙሴ እስራኤላውያንን እንደ አንድ ሰው አድርጎ ይናገራቸዋል፣ ስለዚህ “አንተ” የሚለው ቃል ነጠላ ቁጥር ነው። (See: Forms of You)

ምድሪቱን እንዲወርሱ

“ምድሪቱን ውሰድ” ወይም “ምድሪቱን ተረከብ”

ለአባቶቻቸው

ይህ የሚያመለክተው አብርሃምን፣ ይስሐቅንና ያዕቆብን ነው።

ልሰጣቸው

“የምሰጥህን፣ ለአባቶቻቸው”