am_tn/deu/10/03.md

902 B

የመጀመሪያው

ይህ የሚያመለክተው ሙሴ የሰበራቸውን የመጀመሪያዎቹን ጽላቶች ስብስብ ነው። አ.ት፡ “ቀድሞ በነበሩኝ ጽላቶች” (Ellipsis እና ደረጃን አመልካች ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)

ወደ ተራራው ወጣ

“ወደ ሲና ተራራ ወጣ”

ከእሳቱ መካከል

እግዚአብሔር እንደ ሰው በእሳት መካከል ቆሞ በታላቅ ድምፅ የሚናገር ይመስል ነበር። ይህንን በዘዳግም 9፡10 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።

በጉባዔው ቀን

የነገር ስም የሆነው “ጉባዔ” “በአንድነት መሰብሰብ” በሚል ግሥ መነገር ይችላል። ይህንን በዘዳግም 9፡10 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።