“ጸሎቴን ከጨረስኩ በኋላ”
ይህ የሚያመለክተው ሙሴ የሰበራቸውን የመጀመሪያዎቹን ጽላቶች ስብስብ ነው። አ.ት፡ “ቀድሞ በነበሩህ ጽላቶች” (See: Ellipsis እና ደረጃን አመልካች ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ይህ የሲና ተራራን ያመለክታል።