am_tn/deu/10/01.md

444 B

በዚያን ጊዜ

“ጸሎቴን ከጨረስኩ በኋላ”

የመጀመሪያው

ይህ የሚያመለክተው ሙሴ የሰበራቸውን የመጀመሪያዎቹን ጽላቶች ስብስብ ነው። አ.ት፡ “ቀድሞ በነበሩህ ጽላቶች” (See: Ellipsis እና ደረጃን አመልካች ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)

በተራራው

ይህ የሲና ተራራን ያመለክታል።