am_tn/deu/09/07.md

930 B

አስታውስ፣ ከቶም አትርሳ

ሙሴ በማስታወስ አስፈላጊነት ላይ አጽንዖት ለመስጠት ተመሳሳዩን ትዕዛዝ በአዎንታዊና በአሉታዊ ቃላት ይደግማቸዋል። አ.ት፡ “ለማስታወስ ተጠንቀቅ” (See: Doublet)

እግዚአብሔርን እንዴት ለቁጣ እንዳነሣሣኸው

እዚህ ጋ “አንተ” የሚያመለክተው ከሙሴ ጋር ያሉትንና በተጨማሪም በቀደመው ትውልድ የነበሩትን እስራኤላውያንን ነው። (See: Forms of You)

ወደዚህ ስፍራ ከመጣህ፣ አመፀኛ ነበርክ -- ለቁጣ አነሣሣኸው -- ሊያጠፋህ

“አንተ” የሚሉት ሁሉም አገባቦች ብዙ ቁጥር ናቸው። (See: Forms of You)

ወደዚህ ስፍራ

ይህ የሚያመለክተው የዮርዳኖስ ወንዝ ሸለቆን ነው።