am_tn/deu/06/24.md

637 B

በእግዚአብሔር ፊት

“በእግዚአብሔር ሀልዎች” ወይም “እግዚአብሔር ሊያየን በሚችልበት”

ጠብቅ

ሁል ጊዜ፣ በየትኛውም ሁኔታ ታዘዝ

ይህ ጽድቃችን ይሆናል

“ይህ” የሚለው ቃል የእግዚአብሔርን ትዕዛዛት መጠበቅን ያመለክታል። ይህ እግዚአብሔር ጻድቅ አድርጎ እንደሚቆጥራቸው የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ጻድቅ አድርጎ ይቆጥረናል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)