am_tn/deu/06/10.md

607 B

አንተ ያልሠራኻቸውን ሰፋፊና በጣም ያማሩ ከተሞች

የከነዓንን ሕዝቦች በሚያሸንፉበት ጊዜ እነዚህ ከተሞች በሙሉ የእስራኤል ሕዝብ ይሆናሉ።

ከባርነት ቤት ያወጣህ

እዚህ ጋ “የባርነት ቤት” የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር የሚያመለክተው እስራኤላውያን ባሪያዎች የነበሩበትን ስፍራ፣ ግብፅን ነው። አ.ት፡ “ባሪያ ሆነህ ከኖርክበት ስፍራ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)