am_tn/deu/05/32.md

896 B

ጠብቁ

ሙሴ ለእስራኤል ሕዝብ ትዕዛዝ እየሰጠ ነው።

ወደ ቀኝም ወደ ግራም አትበሉ

ይህ እግዚአብሔርን የማይታዘዘውን ሰው ከትክክለኛው መንገድ ከሚወጣው ሰው ጋር ያነጻጽረዋል። አ.ት፡ “በየትኛውም መንገድ ለእርሱ የማትታዘዝ መሆን የለብህም” ወይም “የሚላችሁን ሁሉ ማድረግ አለባችሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)

ዕድሜአችሁ እንዲረዝም

ረጅም ቀናት የረጅም ዕድሜ ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። ይህንን በዘዳግም 4፡40 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ረጅም ዕድሜ መኖር እንድትችሉ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)