am_tn/deu/05/28.md

475 B

በነገራችሁኝ ጊዜ

እዚህ ጋ “እኔን” የሚያመለክተው ሙሴን ነው።

ምነው በኖራቸው

የአንተ ቋንቋ ለአንድ ነገር የሞኖርን ብርቱ ፍላጎት የሚገልጽ የአነጋገር ዘይቤ ካለው እዚህ ጋ ልትጠቀምበት ያስፈልግህ ይሆናል። አ.ት፡ “ቢኖሩ በጣም ደስ ይለኝ ነበር” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)