እዚህ ጋ “እኔን” የሚያመለክተው ሙሴን ነው።
የአንተ ቋንቋ ለአንድ ነገር የሞኖርን ብርቱ ፍላጎት የሚገልጽ የአነጋገር ዘይቤ ካለው እዚህ ጋ ልትጠቀምበት ያስፈልግህ ይሆናል። አ.ት፡ “ቢኖሩ በጣም ደስ ይለኝ ነበር” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)