am_tn/deu/05/25.md

862 B

ታዲያ ለምን እንሞታለን?

እግዚአብሔር ከተናገራቸው እንደሚሞቱ በማሰብ ፈርተው ነበር። ይህ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “እንሞታለን ብለን ፈርተናል” (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)

ያደረገ -- ከእኛ በቀር ማን አለ?

ይህ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “… ያደረገ ከእኛ በቀር ሌላ አንድም ሕዝብ የለም”። (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)

ሥጋ ሁሉ

ይህ ሰዎችን ሁሉ ወይም ሕያዋን ፍጥረታትን ይወክላል። አ.ት፡ “ሰዎች ሁሉ” ወይም “ሕያዋን ፍጥረታት በሙሉ” (See: Synecdoche)