am_tn/deu/05/23.md

338 B

ድምፁን ሰምታችኋል

“ድምፅ” የሚለው ቃል የቃልን ድምፅ ወይም ተናጋሪውን ሰው የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “የቃሉን ድምፅ ሰምታችኋል” ወይም “እግዚአብሔር ሲናገር ሰምታችኋል” (See: Synecdoche)