am_tn/deu/05/17.md

343 B

አታድርግ

ይህንን በዘዳግም 5፡9 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።

አታመንዝር

“ከሚስትህ በቀር ከሌላ ከማንም ጋር አትተኛ”

በባልንጀራህ ላይ በሐሰት አትመስክር

“ስለ ሌላው ሰው ውሸትን አትናገር”