am_tn/deu/03/18.md

685 B

በዚያን ጊዜ አዘዝኋችሁ

ሌሎች እስራኤላውያን እግዚአብሔር ተስፋ የሰጣቸውን የቀረውን ምድር ድል ያደርጉ ዘንድ የሮቤል ነገድ፣ የጋድ ነገድና ከፊሉ የምናሴ ነገድ እንዲያግዟቸው ሙሴ ያስታውሳቸዋል (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)

መሣሪያችሁን ይዛችሁ በፊታቸው ታልፋላችሁ

“የጦር መሣሪያዎቻችሁን ትይዙና ቀድማችሁ የዮርዳኖስን ወንዝ ትሻገራላችሁ”

ወንድሞቻችሁ የእስራኤል ሰዎች

“እስራኤላውያን ባልንጀሮቻችሁ”