ይህ የአንድ ሰው ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ከባሳን በስተምዕራብ የሚኖሩ የሕዝብ ወገን ናቸው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ተርጓሚዎች የሚከተለውን የግርጌ ማስታወሻ ያደርጉ ይሆናል፡ “ ‘ሓቦት ኢያዕር’ ማለት ‘የኢያዕር የድንኳን መንደሮች’ ወይም ‘የኢያዕር ግዛት’ ማለት ነው”።