am_tn/deu/03/01.md

1.7 KiB

ዐግ - ሴዎን

እነዚህ የነገሥታት ስሞች ናቸው። እነዚህን በዘዳግም 1፡4 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)

ኤድራይ -- ሐሴቦን

እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው። እነዚህ በዘዳግም 1፡4 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)

እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፣ “አትፍራው -- ሰጥቼሃለሁ -- በቁጥጥርህ ስር -- በሐሴቦን -- እንዳደረግኸው

እግዚአብሔር ሙሴ እስራኤላውያንን እንደሆነ ያህል ይናገረዋል፣ ስለዚህ “አትፍራ” የሚለው ትዕዛዝና “አንተ” እና “የአንተ” የሚለው አገባብ ሁሉ ብዙ ቁጥር ነው። (See: Forms of You)

አትፍራው -- በእርሱ ላይ -- ሕዝቡንና ምድሩን

እዚህ ጋ “እርሱን” እና “የእርሱ” የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት ዐግን ነው።

ድልን ሰጥቼሃለሁ

እግዚአብሔር ሊያደርግ ያለውን አስቀድሞ እንዳደረገው ቆጥሮ ይናገራል። (See: Predictive Past)

በሴዎን ላይ እንዳደረግኸው በእርሱ ላይ ታደርጋለህ

“በእርሱ” የሚለው ቃል”በእርሱ ሕዝብ ላይ” ለሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ሴዎንን እንዳደረግኸው ዐግንና ሕዝቡን ታጠፋቸዋለህ” (See: Synecdoche)