am_tn/deu/02/30.md

1.1 KiB

ሴዎን - ሐሴቦን

ይህ የሰውና የቦታ ስም ነው። እነዚህን በዘዳግም 1፡4 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)

አምላካችሁ -- ጉልበታችሁ

ሙሴ እስራኤላውያንን እንደ አንድ ሰው አድርጎ ይናገራል፣ ስለዚህ በሁሉም አገባብ “ያንተ” የሚለው ነጠላ ቁጥር ነው። (See: Forms of You)

አሳቡን አደነደን፣ ልቡንም ግትር አደረገ

ሁለቱም ሐረጎች ትርጉማቸው ተመሳሳይ ሲሆን አጽንዖት የሚሰጠው እግዚአብሔር “በጣም ግትር እንዲሆን አደረገው” ለማለት ነው። (See: Parallelism)

ሴዎንን እና ምድሩን በፊትህ አሳልፌ ልሰጥ

“ሴዎንን እና ምድሩን ለአንተ ልሰጥህ”

ምድሩ ለአንተ ይሆን ዘንድ ለመውረስ ጀምር

“ትወርሰው ዘንድ የእርሱን ምድር ለራስህ ውሰድ”