am_tn/deu/02/09.md

715 B

ሞዓብን አታስቸግሩት

“ሞዓብ” የሚለው ቃል የሚወክለው የሞዓብን ሕዝብ ነው። አ.ት፡ “የሞዓብን ሕዝብ አታስቸግሯቸው” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)

ዔር

ይህ በሞዓብ የሚገኝ የአንድ ከተማ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)

የሎጥ ተወላጆች

የእስራኤል ሕዝብ ከሞዓብ ተወላጆች ጋር ዝምድና ነበራቸው። ሞዓብ የሎጥ ልጅ ነበር። ሎጥ ደግሞ የአብርሃም የወንድም ልጅ ነበር። (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)