877 B
877 B
መልካም ስም ያላቸውን ሰዎች
“ወገኖቻችሁ የሚያከብሯችሁን ሰዎች”። ይህ በዘዳግም 1፡13 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት።
የሺዎች _ የመቶዎች _ የሃምሳዎች _ የአሥሮች
የ1000 ቡድን _ የ100 ቡድን _ የ50 ቡድን _ እና የ10 ቡድን (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ሻምበሎች _ መኮንኖች
እነዚህ በእስራኤል መንግሥት የተለያዩ መሪዎች የሚጠሩባቸው መጠሪያዎች ናቸው።
ነገድ በነገድ
“ከእያንዳንዳችሁ ነገድ”
በአንድ ሰውና በወንድሙ መካከል በጽድቅ ፍረዱ
“እስራኤላውያን እርስ በእርሳቸው በሚኖራቸው ክርክር ላይ ትክክለኛና ፍትሐዊ ውሳኔ ስጡ”