am_tn/deu/01/01.md

1.1 KiB

ከዮርዳኖስ ማዶ

ይህ የሚያመለክተው ከእስራኤል በስተምስራቅ የዮርዳኖስን ወንዝ ተሻግሮ ያለውን ምድር ነው። ሙሴ ለእስራኤላውያን በሚናገርበት ጊዜ ከዮርዳኖስ በስተምስራቅ ነበር። አ.ት፡ ከዮርዳኖስ በስተምስራቅ

ሱፋ … ፋራን … ቶፌል … ላባ … ሐጼሮት … ዘሀብ

እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)

ከኮሬብ እስከ ቃዴስ በርኔ የአሥራ አንድ ቀን መንገድ ነው

“ከኮሬብ ወደ ቃዴስ በርኔ ለመጓዝ አሥራ አንድ ቀን ይፈጃል”

የሴይር ተራራ

ይህ ከሙት ባህር በስተደቡብ ያለ ተራራማ አካባቢ ነው። አካባቢው “ኤዶም” በመባልም ይታወቃል። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)

አሥራ አንድ

“11” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)