መልአኩ ለዳንኤል መናገሩን ይቀጥላል፡፡
“ወደ ምድር አቀርቅሬ ቀረሁ” ዳንኤል ይህንን ያደረገበት ምክኒያት ከትህትና የተነሳ አክብሮትን ለመሥጠት ወይም ከመፍራቱ የተነሳ ሊሆንም ይችላል፡፡