am_tn/dan/10/10.md

594 B

አንዲት እጅ ዳሰሰችኝ

እዚህ ላይ የሰው እጅ የሚወክለው ያንኑ ሰው ነው፡፡ምናልባትም ዳንኤል በትንቢተ ዳንኤል 10፡5-6 የየው ሰው ሊሆን ይችላል፡፡“አንድ ሰው በእጁ ነካኝ”

እጅግ የተወደድህ ሰው ዳንኤል ሆይ

ይሄኛው በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እግዚአብሔር እንደ ትልቅ ሰው የሚመለከትህ ዳንኤል ሆይ”

እንደ ትልቅ ሰው የሚመለከትህ

የከበርክና የምትወደድ