am_tn/dan/08/26.md

515 B

አጠቃላይ መረጃ

መልአኩ ራዕዩን በሚመለከት በሰም ማህተም እንደሚዘጋ የተጠቀለለ ፅሑፍ በሚመስል መልኩ ነው የሚናገረው፡፡ማህተሙ እስኪከፈት ድረስ ይሄንን ፅሑፍ ማንም ሰው እንዳይመለከተው ያግደዋል፡፡“በራዕዩ ተመልክተህ የፃፍከውን ዝጋውና በማሕተም አትመው” ወይም“ራዕዩን በሚመለከት ለማንም ሰው አትናገር”