am_tn/dan/06/16.md

599 B

ዳንኤልን አመጡት

“ወታደሮቹ ዳንኤልን ሄደው አመጡት”

የአንበሣ ጉድጓድ

ይሄ አንበሶች ተጠብቀው የሚኖሩበትን ክፍል ወይም ጉድጓድ የሚያመለክት ሊሆን ይችላል፡፡ይህንን በትንቢተ ዳንኤል 6፡7 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡

የምታመልከው አምላክ እርሱ ያድንህ

ንጉሱ ዳንኤልን ለማዳን ያለውን ምኞት እየገለፀ ነው፡፡

ያድንህ

“ከአንበሶች ያድንህ”