am_tn/dan/05/10.md

570 B

ንግሥቲቱ

አንዳንድ ዘመናዊ የሆኑ የመፅሐፍ ቅዱስ ቅጂዎች ይህንን የሚያያይዙት ከንግሥቲቱ ማለትም ከንጉሱ እናት ጋር ነው፡፡በጥንቷ ባቢሎን የንጉሱ እናት ከፍተኛ የሆነ ክብር ይሰጣቸው ነበር፡፡

ንጉሥ ሆይ ሺህ ዓመት ንገስ!

ይሄ ንጉሱን ሠላምታ የማቅረብ የተለመደ ሥርዓት ነው፡፡

ፊትህም አይለወጥ

“ፊትህ እንዲህ የሚገረጣበት ምክኒያት የለም”