am_tn/dan/05/03.md

532 B

ከእግዚአብሔር ቤተመቅደስ የመጡት የወርቅ ዕቃዎች

ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የናቡከደነፆር ወታደሮች ከቤተመቅደስ የወሰዷቸው የወርቅ ዕቃዎች”

ከቤተ መቅደስ ማውጣት፤ከአግዚአብሔር ቤት

“ከእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ውጪ” “የእግዚአብሔር ቤት” የሚሉት ሐረጎች ስለ ቤተመቅደሱ የበለጠ ነገር ይነግረናል፡፡