ሰናፊል ራስ ላይ የሚደረግና ከተጠቀለለ ጨርቅ የሚሰራ ነገር ነው፡፡
ይሄ በሚያቃጥል እሣት የተሞላ ሠፊ ክፍል ነው፡፡ይህንን በትንቢተ ዳንኤል 3፤6 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ምክኒያቱም ሰዎቹ ንጉሡ ባዘዘው መሠረት ብቻ ያከናወኑ በመሆኑ ነው፡፡”