am_tn/dan/02/27.md

509 B

ንጉሡ የጠየቀውንም ምሥጢር … በአስማተኞ አይደለም

ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ጥበበኛ የሆኑ ሰዎች፤ከሙታን ጋር እንነጋገራለን የሚሉ ሰዎች፤ጠንቋዮችና አስማተኞች ከንጉሡ ዘንድ የተጠየቀውን ጥያቄ ለማወቅ አልቻሉም ”

ንጉሡ የጠየቀውንም ምሥጢር

ይሄ ሐረግ የሚያመለክተው የንጉሡን ሕልም ነው፡፡