እነዚህ ጥቅሶች የዳንኤል ፀሎት አንዱ ክፍል ናቸው፡፡
“የነገሥታትን የመግዛት ሥልጣን ይነጥቃል” እዚህ ላይ“ዙፋን”የሚለው ቃል የሚያመለክተው በአንድ ግዛት ላይ የበላይ ሆኖ መግዛትን ነው፡፡
“ብርሃኑ የሚመጣው እግዚአብሔር ካለበት ሥፍራ ነው”