ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በዚያን ሌሊት እግዚአብሔር ምሥጢሩን ገለፀው”
ይሄ የሚያመለከተው የንጉሡን ሕልምና ትርጉሙን ነው፡፡
እዚህ ላይ “ሥም” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ራሱን እግዚአብሔርን ነው፡፡“እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን”